Kingdom Community Ministry is a Christian Ministry established to reach the unreached with the Gospel of Jesus Christ and Equip the Kingdom Community with the word of God. The ministry targets reaching the nation with the message of the kingdom. It is led by the Holy Spirit and devoted to preaching and teaching the word of God so that the kingdom community is equipped in such a way that they may be able to teach others. 

We envision that every fellow member will be equipped with the word and the Spirit of God. So we are dedicated to frequent prayers, Bible study, teaching, and brotherhood relationships. You can reach out and connect with us by sending an Email to Kingdom Community Ministry.

ኪንግደም ኮሙኒቲ ሚኒስትሪ እግዚአብሔር በሰጠን ራዕይ እና ተልዕኮ ዓለምን በወንጌል ለመድረስ እና አማኙን ማኅበረሰብ በእግዚአብሔር ቃል ለማስታጠቅ የተመሰረተ መንፈሳዊ ሚኒስትሪ ነው። ሚኒስትሪው አማኞች እውነተኛ የክርስቶስ ደቀመዛሙርት እንዲሆኑ እንዲሁም ወንጌልን ለዓለም ሁሉ ለማድረስ ከቤተክርስትያን ጋር ይሰራል፡፡

በመሆኑም እግዚአብሔር የሰጠንን አገልግሎት በትጋትና በታማኝነት በማከናወን የእግዚአብሔር መንግስት በምድራችን ብሎም በዓለም ላይ እንዲሰፋ እጅ ለእጅ ተያይዘን እናገለግላለን። አማኙ ማኅበረሰብ ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ በእግዚአብሔር ቃል እና በመንፈስ ቅዱስ ኃይል እንዲታጠቅ በትጋት እናገለግላለን ስለሆነም ለጸሎትና ለመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፤ ለመማርና ለማስተማር እንዲሁም ለወንድማማች ፍቅር እንተጋለን። በኪንግደም ኮሙኒቲ ሚኒስትሪ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማግኜትና አብሮ ለማገልገል ኪንግደም ኮሙኒቲ ሚኒስትሪ ብለው ይጻፉልን።


 

You can reach out and connect with us by sending an Email to the Kingdom Community Ministry